ሪፖርተር ረቡዕ
መጋቢት 22 ቀን
2013 ዓ . ም
ያገለገሉ
ተሽከርካሪዎች
ሽያጭ
ግልጽ
ጨረታ
ማስታወቂያ
የጨረታ
ማስታወቂያ
ንፋስ ስልክ
ቀለም ፋብሪካ
ከዚህ በታች
የተዘረዘሩትን ያገለገሉ
ተሽከርካሪዎች በግልጽ
ጨረታ ተጫራቾችን
አወዳድሮ መሸጥ
ይፈልጋል፡፡ ተጫራቾች
የጨረታውን ሰነድ
የማይመለስ ብር
100 (
አንድ
መቶ
ብር) በመክፈል ሣር ቤት ከሚገኘዉ ኦሮሚያ
ኢንተርናሽናል ባንክ
ፊት ለፊት
በሚገኘዉ JEK Apartment ዘጠነኛ ፎቅ
እስከ
ሚያዚያ 19
ቀን
2013
ዓ.
ም
ዘወትር
በሥራ
ሰዓት
መዉሰድ
ይችላሉ::
https://t.me/habeshatender
ተቁ
|
የተሸከርካሪዉ
ዓይነት
|
የተሠራበት
ዘመን
|
1
|
ቶዮታ፤ ላንድ ክሩዘር
|
እኤ.አ 1984
|
2
|
ኒሳን ሰኒ አዉቶሞቢል
|
እኤ.አ 1999
|
3
|
ቶዮታ ሊፍት ባግ
|
እኤ.አ 1984
|
ተጨማሪ መረጃ
በስልክ ቁጥር፡-
0115 52 82 06/ 0913 00 00 15 መደወልይችላሉ።
በየቀኑ
ጨረታዎችን
ለመከታተል
የቴሌግራም
ቻናላችን
ቤተሰብ
ይሁኑ
https://t.me/habeshatender
___________________________________________________________________________________
Category : Sale., Vehicle and Spare Parts, Vehicle Sale
Posted Date : 2021-04-01 02:37:30
Deadline : 2021-04-27
(Bid Closed.)