ሪፖርተር እሁድ
መጋቢት 19 ቀን
2013 ዓ . ም
የጨረታ
ማስታወቂያ
ብርሃን ኢንሹራንስ
አ.ማ
የካሣ ክፍያ
ፈፅሞ የተረከባቸውን
-
ከባድ እና ቀላል የተጎዱ
ተሽከርካሪዎችን፣
-
ሩሎ ማሽን፣
-
የተለያዩ የተሽከረካሪ መለዋወጫዎች፣
-
ኩባንያው ሲገለገልበት የነበረውን የመስክ
እና አውቶሞቢል
ተሸከርካሪዎችን ከዚህ በታች ባለው ዝርዝር
መሰረት ባሉበት
ሁኔታ በጨረታ
አወዳድሮ መሸጥ ይፈልጋል::
-
ተጫራቾች የጨረታ ሰነዱን
የማይመለስ
ብር
100.00 (
አንድ
መቶ
ብር
)
በመክፈል
ዘወትር በሥራ
ሰዓት ጨረታው
እስከሚያበቃበት ቀን ድረስ ከዋናው መስሪያ
ቤት መግዛት
ይችላሉ::
-
ንብረቶቹን ባሉበት ሁኔታ በብርሃን
ኢንሹራንስ አ.ማ የተጎዱ ንብረቶች
ማከማቻ ቦታ
አቃቂ ቃሊቲ
ክ/ከተማ
ወረዳ 7 ልዩ ቦታው ቃሊቲ 40/60 ኮንደሚኒየም
በኩል ገባ
ብሎ በተለምዶ
የቆላ ዝንብ
አካባቢ (ጨፌ ሰፈር) የጨረታ ሰነድ
የገዙበትን ደረሰኝ በመያዝ በንብረቶቹን መመልከት
ይችላሉ::
-
በጨረታው ለመወዳደር የሚፈልግ ማንኛውም
ተጫራች ለመጫረት
የሚፈልገውን የንብረት ዓይነት እና ያቀረበውን
የጨረታ ዋጋ
ዝርዝር በመግለፅ
፤የጨረታ
ማስከበሪያ
የንብረቱን
የጨረታ
መነሻ
ዋጋ
15
በመቶ
በባንክ
በተረጋገጠ
ሲ
.
ፒ
.
ኦ
.
በብርሃን ኢንሹራንስ
አ.ማ.
ስም በማስያዝ
ጨረታው በጋዜጣ
ከወጣበት ቀን ጀምሮ እስከ ሚያዚያ 6 ቀን 2013 ዓ.ም. ድረስ በሥራ
ቀናት ብርሃን
ኢንሹራንስ አ.ማ. ዋናው መ/ቤት ቂርቆስ
ክ/ከተማ
ቀበሌ 05/06 የሺታም ህንፃ 4ኛ ፎቅ
(ግሎባል ሆቴል አካባቢ ኖክ ነዳጅ
ማደያ አጠገብ)
በአካል በመገኘት
የጨረታ ሰነዱን
በሰም በታሸገ
ፓስታ ለሚጫረቱበት
የዕቃ አይነት
ማስገባት ይችላሉ::
-
በጨረታ ለተሸነፉ ያስያዙት ሲ.ፒ.ኦ.
ይመለስላቸዋል:: ለጨረታ አሸናፊዎች ደግሞ ያዝያዙት
ገንዘብ ለሚገዙት
ዕቃ ከሚከፍሉት
ዋጋ ጋር
ይታሰብላቸዋል::
- አሸናፊዎች በጨረታው ላሸነፉት ንብረት
ቀሪውን ክፍያ
እና 15% የተጨማሪ እሴት ታክስ አክለው
በመክፍል የጨረታው ውጤት ከተገለፀበት ጊዜ
ጀምሮ ባሉት
5 የሥራ ቀናት ውስጥ እቃዎችን መረከብ
ይኖርባቸዋል:: በተጠቀሰው የጊዜ ገደብ ያሸነፉትን
ንብረት ከፍለው
ካልወሰዱ ኩባንያው ጨረታውን በሙሉም ሆነ
በከፊል የመሰረዝ
መብቱ የተጠበቀ
ነው::
-
ተጫራቾች የሚያቀርቡት ዋጋ የተጨማሪ
እሴት ታክስን
የሚያጠቃልል መሆኑን በግልጽ ሁኔታ በሚያቀርቡት
የጨረታ ሰነድ
ላይ ካልተገለፀ
በስተቀር በቀረበው ዋጋ ላይ 15% ተጨማሪ
እሴት ታክስን
ተጨምሮ የሚታሰብ
ይሆናል ::
-
ተሽከርካሪዎች በጨረታ እስከተሽጡበት ጊዜ
ድረስ የሚፈለግ
ግብርና ታክስ
ወይም ሌላ
ክፍያ የሻጩ
ኃላፊነት ይሆናል::
-
አሸናፊ ተጫራቾች የገዙትን ዕቃ
ከሪከቨሪ በራሳቸው ወጪ አስነስተው ይወስዳሉ::
-
ጨረታው
ሚያዚያ
06
ቀን
2013
ዓ
.
ም
.
ከቀኑ
8
፡
00
ሰዓት
ተዘግቶ
በዚሁ
ቀን
በ
8
፡
30
ሰዓት
ላይ የሚከፈት
ሲሆን ተጫራቾች
ወይም ህጋዊ
ወኪሎቻቸው ጨረታው በሚከፈትበት ወቅት ከኮሮና
ቫይረስ ስርጭት
ጋር በተያየዘ
መገኘት አይጠበቅባቸውም::
-
ኩባንያው የተሻለ መንገድ ካገኘ
ጨረታውን በከፊልም ሆነ ሙሉ በሙሉ
የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው::
ለበለጠ
መረጃ
በስልክ
ቁጥር
0114-67-44-23/46
ወይም
0114-70-40-54
በመደወል
ይቻላል::
በየቀኑ
ጨረታዎችን
ለመከታተል
የቴሌግራም
ቻናላችን
ቤተሰብ
ይሁኑ
https://t.me/habeshatender
___________________________________________________________________________________ Category : Machinery., Machinery Sale, Machinery Spare Parts, Sale., Vehicle and Spare Parts, Vehicle Sale, Spare Parts Sale and Supply Posted Date : 2021-03-30 03:49:24 Deadline : 2021-04-14
(Bid Closed.)
|
|
|
|
Copyright © 2011 - 2024 Habesha Tender
Telephone: +251-118-961881/ +251-911-891169 / +251-920-105191, P.O.Box: 122841
Office Address: Aberus Complex 4th floor, office No 405, Bole Road infront of Dembel City Center
Email: contact@habeshatender.com || Website: www.habeshatender.com
|
|