አዲስ ዘመን
ሐሙስ መጋቢት
16 ቀን 2013 ዓ . ም
ለ
መጀመሪያ
ጊዜ
የወጣ
የጨረታ
ማስታወቂያ
በደቡብ ብ/ብ/ህ/ክ/መንግሥት
በካፋ ዞን
የጊምቦ ወረዳ
ት/ርት
ቤቶች ጽ/ቤት የጎጀብ
ሁለተኛ ደረጃ
ት/ቤትን
ሕጋዊ ተጫራቾችን
በጨረታ አወዳድሮ
ለማሰራት ይፈልጋል፡፡
በዚህም
መሠረት፡
-
በዘርፉ ሕጋዊ ንግድ ፍቃድ
ያለው የዘመኑን
ግብር የከፈሉና
ያሳደሱ፣ የቫት ተመዝጋቢ የሆኑና ግብር
ከፋይነት መለያ ቁጥር ያለው፣
-
የተጫራቾች ደረጃ GC/BC-6 /ስድስት እና
ከዚያ በላይ
የጨረታ
ማስከበሪያ
ብር
50,000.00 (
ሃምሳ
ሺህ
)
በባንክ
በተረጋገጠ
CPO
ማስያዝ ይጠበቅባቸዋል፡፡
-
ይህ የጨረታ ማስታወቂያ ከወጣበት
ቀን ጀምሮ
ባሉት 21 ተከታታይ ቀናት ውስጥ የጨረታውን
ሰነድ ከጊምቦ
ወረዳ ፋይ/ጽ/ቤት
ቢሮ ቁጥር
14 ቀርቦ
የማይመለስ
200 (
ሁለት
መቶ
ብር
)
በመክፈል
መውሰድ ይችላሉ፡፡
-
ተጫራቾች በገዙት የጨረታ ሰነድ
በሚጠይቀው መሰረት ዋጋውን በመሙላት ቴክኒካልና
ፋይናንሻል ዶክመንቶችን 1 ኦርጅናል ከ 2 ኮፒ
ጋር በማድረግ
በእናት ፖስታ
በማሸግ ማቅረብ
ይጠበቅባቸዋል፡፡
-
ጨረታው
በ
22
ኛው
ቀን
ከቀኑ
8
፡
00
ሰዓት
ሲሆን
ታሽጎ
በዕለቱ
8
፡
30
ሰዓት
ላይ ተጫራቾች
ወይም ሕጋዊ
ወኪሎቻቸው በተገኙበት ይከፈታል ባይገኙም የጨረታውን
መከፈት አያስተጓጉልም፡፡
-
ጨረታው
የሚከፈትበት
ቀን
ቅዳሜ
ወይም
እሁድ
እና
በዓላት
ከሆነ
በሚቀጥለው
ሥራ
ቀን
በተመሳሳይ
ሰዓት
ይሆናል፡፡
-
አሸናፊው ድርጅት ካሸነፈበት ቀን
ጀምሮ በ5
ቀናት ውስጥ
ውል መግባት
ይጠበቅበታል፡፡
-
መ/ቤቱ የተሻለ አማራጭ
ካገኘ በጨረታው
አይገደድም፡፡
ለበለጠ
መረጃ
በስልክ
ቁጥር፡-
047-220-0052/5
የጊምቦ
ወረዳ
ፋይናንስ
ጽ/
ቤት
___________________________________________________________________________________
Category : Construction and Construction Machinery, House and Building Construction
Posted Date : 2021-03-26 05:57:20
Deadline : 2021-04-15
(Bid Closed.)