አዲስ ዘመን
ማክሰኞ መጋቢት
14 ቀን 2013 ዓ . ም
የጨረታ
ማስታወቂያ
የግዥ
መለያ
ቁጥር፡
ሼ/
ቤ/
ወ 01/2013
በደ/ብ/ብ/ሕ/ክ/መንግሥት
በቤንች ሸካ
ዞን በሼ/ቤንች ወረዳ
ፋ/ኢ/ል/ጽ/ቤት በ2013
ዓ/ም
በጀት ዓመት
ከፒታል ፕሮጀክት
ከወረዳው በሚገኙ
ባክበሽ -ኩላ
ጋቻ ቀበሌ
ድርስ መንገድ
ጥገና ሥራ
ለመሥራት ዶዘር
፣ ግልደር
ሩሎ ግልባጭ
መኪና በሰዓት
ለመከራየት ተጫራቾችን
በግልፅ ጨረታ
አወዳድሮ ለማሠራት
ይፈልጋል፡፡
በዚህ መሰረት
በጨረታ ላይ
ለመሳተፍ የሚፈልጉ
ተጫራቾች የሚከተሉትን
መስፈርት ማሟላት
ይጠበቅባቸዋል፡፡
-
የደረጃ7 ና ከዚያ በላይ
መንገድ ግንባታ
ዘርፍ
-
ተጫራቾች የተሰማሩበት የሥራ ዘርፍ
በመንገድ ኮንስትራክሽን ንግድ ፍቃድ የተሰማሩ
መሆን አለባቸው
፣ የታደሰ
ህጋዊ ንግድ
ፈቃድና የዘመኑን
ግብር የከፈሉበት
የንግድ ምዝገባ
ምስክር ወረቀት፣
የቫት ተመዝጋቢነት፤
የግብር ከፋይ
መለያ ቁጥር
ያለው ፣ቫት
ተመዝጋቢ የሆነ ፣ በማቅረብ በሼ/ቤ/ግ/ቅ/ጽ/ቤት የጨረታ
ስነዱ
በማይመለስ 200.00
ብር/
ሁለት
መቶ
ብር/
በመክፈል
መግዛት ይጠበቅባቸዋል፡፡
-
የታደሰ የብቃት ማረጋገጫ በተገቢው
ሁኔታ ማቅረብ
የሚችል፣
-
የጨረታ
ማስከበሪያ
ብር
10,000.00
ብር
/
አስር
ሺ
ብር
/
በባንክ
በተረጋገጠ
ሲፒኦ
ማስያዝ
ይጠበቅበታል
::
-
ተጫራቹ የገዙበትን ሰነድ /ፋይናንሻል
ቴክኒካል/ ከላይ የተዘረዘረው አስፈላጊ የሆኑትን
በመረጃዎች አንድ ኦርጂናል እና ሁለት
ኮፒ እያንዳንዱን
ለየብቻ በሰም
በማሸግ በጥቅል
በሰም በታሸገ
ፖስታ ማቅረብ
አለባቸው፡፡
-
እያንዳንዱን ፖስታ በታሸገ ማህተም
በመምታት በሙሉ አድራሻ በመፃፍና በመፈረም
ኦሪጅናልና ኮፒ የሚል ጽሑፍ በግለፅ
በሚታይ ቦታ
መፃፍ አለበት፡፡
-
ተጫራቾች ሁሉም የዋጋ ማቅረቢያ
ሰነዶች ላይ
የተጫራቾች ህጋዊ ወኪልነት ፊርማ እንዲሁም
የድርጅቱ ማህተም መኖር አለበት፡፡
-
እያንዳንዱ ፖስታ የሚወዳደሩበትን የሥራ
ቦታ ፣የተጫራች
አድራሻ እና
የተወካይ ስልክ ቁጥር በግልፅ መፃፍ
አለባቸው::
-
ይህ ጨረታ በማስታወቂያ ከወጣበት
ቀን ጀምሮ
በ15
ተከታታይ
ሥራ
ቀናት
ማንኛውም ተጫራቾች የጨረታ ሰነድ
ለአንድ ኦርጅናል
እና ሁለት
ኮፒ በማድረግ
ማስገባት አለባቸው፡፡
-
በጨረታ የሚታሸገው ማስታወቂያ ከወጣበት
ቀን ጀምሮ
16
ኛው
ቀን
በሼ
/
ቤ
ወ
/
ፋ
/
ጽ
/
ቤት
በሮ
ቁ
/
ር
7
ታሽጎ
ከጠዋቱ
3
፡
30
ሰዓት
ተጫራቾች ወይንም
ህጋዊ ተወካይ
በተገኙበት ደከፈታል፡፡
-
ጨረታው
የሚከፈትበት
ማስታወቂያ
ከወጣበት
ቀን
ጀምሮ
16
ኛው
ቀን
በሼ
/
ቤ
ወ
/
ፋ
/
ጽ
/
ቤት
ከጠዋቱ
4
፡
00
ሰዓት
ተጫራቾች
ወይም
ህጋዊ
ተወካዮች
በተገኘው
ይከፈታል፡፡
- የሼ/ቤ/ፋ/ጽ/ቤት የተሻለ
አማራጭ ካገኘ
ጨረታውን ሙሉ በሙሉ ውይም በከፊል
የመሰረዝ መብቱ በህግ የተጠበቀ ነው፡፡
-
የጨረታው ዋጋ ጸንቶ የሚቆይበት
ጊዜ ጨረታው
ከተከፈተበት ዕለት ለ90/ዘጠና ቀናት
ብቻ ይሆናል::
-
የግንባታው በሣይት ቦታ በሼይ
ቤንች ወረዳ
ከባክበስ እስከ ኩላ ጋች ቀበሌ፡፡
-
የመንገድ ሥራው የሚጠናቀቅበት ጊዜ
የውል ስምምነት
ከተፈፀመበት ቀን ጀምሮ በ3/ሦስት/ወር ወይም
በ90/ዘጠና
ቀናት ውስጥ
ይሆናል፣
-
የጨረታው ዋጋ ፀንቶ የሚቆይበት
ጊዜ ጨረታው
ከተከፈተበት ሰዓት ጀምሮ ለ3/ሦስት/ወር ወይም
በ90 ዘጠና
ቀናት ውስጥ
ይሆናል፣
-
በተጫራቾች ተሞልተው የሚቀርቡ የግንባታ
ሥራ የመወዳደሪያ
ሃሳብ በግልፅና
በጥራት መግለፅ
አለባቸው፤ ይህም የሚሆነው ከላይ በተገለጸው
የግዥ መለያ
ቁጥር መሠረት
ጉዳዮችና ሁኔታዎች ጋር የተጣጣሙና ተቀባይነት
ያላቸው መሆን
አለባቸው፣
-
በተጫራቾች ተሞልተው የሚቀርቡ የመወዳደሪያ
ሃሳብ እና
ሌሎችም ተጨማሪ
ማረጋገጫዎች የሚመለከተው ኃላፊ ፊርማ እና
ማሕተም ካልተደረገባቸው
የቀረበው የመወዳደሪያ ሃሳብ ሊሰረዝ ይችላል፣
- ፅ/ቤታችን የዚህን ግንባታ
ግዥ የሚፈፅመው
የተዘረዘሩትን ሁኔታዎችና የቴክኒካል መመዘኛዎች ከሚያሟሉት
መካከል በመንግሥት
በግዢ አፈፃጸም
ተጫራች የግዥ
ትዕዛዝ መስጠት
ይሆናል፣
-
የጨረታ ማስታወቂያ ከተለጠፈበት ቀን
ጀምሮ ለ15
(ለአስራ አምስት ቀን) ተከታታይ ቀናት
የሚቆይ ይሆናል፣
- አሸናፊ ተጫራቾች የውሉን 10% የውል
አፈፃፀም ዋስትና በተጨማሪ ማህበራዊና የአካባቢ
ደህንነት የውሉን 10% አፈፃፀም ዋስትና ማቅረበ
ይኖርበታል፣
-
አሸናፊ ተጫራች የውሉን 30% ቅደመ
ክፍያ ሲጠየቅ
ተመጣጣኝ የባንክ ጋራንቲ ሲያቀርብ የሚከፍል
ይሆናል፣
-
ጽ/ቤቱ የተሻለ አማራጭ
ካገኘ ጨረታውን
በሙሉም ሆነ
በከፊል ወይንም
ሙሉ በሙሉ
የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፣
-
በጨረታው ላይ ለሚነሱት ማንኛውም
ጥያቄዎች በፅ/ቤቱ አድራሻ በኩል
ምላሽ ማግኘት
ይቻላል፣
-
የጽ/ቤቱ አድራሻ ሼይ
ቤንች ወረዳ
ሲዝ ከተማ
የወረዳ አስር
ም/ቤት
ቅጥር ግቢ
ውስጥ ይገኛል፡፡
ስልክ
ቁጥር፡- 0477770686 /0477770469/0477770076
በደ/
ብ/
ብ/
ሕ/
ክ/
መንግሥት
በቤንች
ሸኮ
ዞን
በሼ/
ቤንች
ወረዳ
ፋይናንስ
ጽ/
ቤት
በየቀኑ
ጨረታዎችን
ለመከታተል
የቴሌግራም
ቻናላችን
ቤተሰብ
ይሁኑ
https://t.me/habeshatender
___________________________________________________________________________________