ሪፖርተር እሁድ
የካቲት 21 ቀን
2013 ዓ . ም
የጨረታ
ማስታወቂያ
አዋሽ ኢንተርናሽናል ባንክ
አ.ማ
ሲገለገልባቸው የነበረውን
-
6
ተሽከርካሪዎች፣
-
3
ሞተር
ሳይክል
እና
-
20
ጄኔሬተሮች
ባሉበት
ሁኔታ
በጨረታ
አወዳድሮ
መሸጥ
ይፈልጋል፡፡
በመሆኑም በጨረታው
መሳተፍ የሚፈልግ
ማንኛውም ተጫራች:-
-
ስለ ጨረታው
አፈጻጸም መመሪያ እና የንብረቶቹ ዝርዝር
መረጃ
የማይመለስ
ብር
150.00(
አንድ
መቶ
ሃምሣ)
በየትኛውም
የአዋ
ሽ ባንክ ቅርንጫፍ በሂሣብ
ቀጥር 01540000544500 በተጫራቹ ስም
ገቢ በማድረግ
ደረሰኙን አዋሽ ባንክ ባልቻ ሳፎ
ሕንጻ 9ኛ
ፎቅ የቢሮ
ቁጥር 9/03 በማቅረብ ጨረታው በጋዜጣ ከወጣበት
ቀን ጀምሮ
እስከ መጋቢት
10 ቀን 2013 ዓ.ም. ከቀኑ 7፡30
ሰዓት ድረስ
የጨረታ ሰነዱን
መውሰድ ይችላል፡፡
-
እያንዳንዱ ተጫራች
ለሚጫረትበት ንብረት የሚሰጠውን የመወዳ
ደሪያ
ዋጋ 1/4
ኛ
የጨረታ
ማስከበሪያ (
ቢድ
ቦንድ)
በባ
ንክ በተረጋገጠ የክፍያ
ማዘዣ ሰነድ
(CPO) በአዋሽ ኢንተርናሽናል ባንክ አክስዮን ማህበር
ስም አሰርቶ
ማስገባት ይኖርበታል፡፡ ያለ ጨረታ ማስከበሪያ
ዋስትና (ቢድ ቦንድ) የሚቀርብ የጨረታ
ሰነድ ተቀባይነት
አይኖረውም፡፡
-
ከጨረታው መዝጊያ
ቀንና ሰዓት
በኋላ የሚቀርቡ
የመወዳደሪያ ሰነዶች ተቀባይነት አይኖራቸውም፡፡
- የጨረታው አሸናፊ
ያሸነፈበት ዋጋ ላይ ተጨማሪ እሴት
ታክስ(VAT) 15% በተጨማሪነት ይከፍላል፡፡
-
ጨረታው
መጋቢት 10
ቀን
2013
ዓ.
ም.
ከቀኑ 8
፡00
ሰዓት
ተጫራቾች
ወይም
ሕጋዊ
ወኪሎቻቸው
በተገኙበት
ባልቻ
ሳፎ
ሕንጻ 9
ኛ
ፎቅ
የቢሮ
ቁጥር 03
ውስጥ
ይከፈታል፡፡
-
የጨረታ አሸናፊ
የጨረታው ውጤት ከተገለፀበት ቀን ጀምሮ
ባሉት 10 ተከታታይ የሥራ ቀናት ውስጥ
ክፍያ ፈጽሞ
ንብረቶቹን መረከብ ይኖርበታል፡፡ ይህ ካልሆነ
ለጨረታ ማስከበሪያ
ያስያዘው ገንዘብ ለባንኩ ገቢ ተደርጐ
ጨረታው ይሰረዛል፡፡
-
ባንኩ የተሻለ
አማራጭ ካገኘ
ጨረታውን በሙሉ ወይም በከፊል የመሰረዝ
መብቱ የተጠበቀ
ነው፡፡
ተጨማሪ
ማብራሪያ
ካስፈስገ
በስልክ
ቁጥር
0115-303014/0115-303026
ደውሎ
መጠየቅ
ይቻላል፡፡
___________________________________________________________________________________ Category : Energy, Generators, Sale., Vehicle and Spare Parts, Vehicle Sale, Motorcycles and Bicycles Sale/ Rent and Purchase Posted Date : 2021-03-03 23:09:21 Deadline : 2021-03-19
(Bid Closed.)
|
|
|
|
Copyright © 2011 - 2024 Habesha Tender
Telephone: +251-118-961881/ +251-911-891169 / +251-920-105191, P.O.Box: 122841
Office Address: Aberus Complex 4th floor, office No 405, Bole Road infront of Dembel City Center
Email: contact@habeshatender.com || Website: www.habeshatender.com
|
|