ሪፖርተር እሁድ
የካቲት 21 ቀን
2013 ዓ . ም
የጨረታ
ማስታወቂያ
የሀዋሳ ህጻናት
ማሳደጊያ ድርጅት
በፈረንጆች አቆጣጠር
ከJanuary 1/2020-December 31/2020 ድረስ ያለው
የሂሳብና የንብረት
ሰነዶች በተመሰከረለት
ቻርተርድ ኦዲተር
ማስመርመር ይፈልጋል::
ስለሆነም፡
-
የዘመኑን የሥራ ፈቃድ ያሳደሰ፣
-
የዘመኑን የሥራ ግብር የከፈለ፣
-
በፌደራል የበጎ አድራጎት ድርጅቶች
ማህበራት ኤጀንሲ የታወቀና የተመዘገበ
-
ቲን ሰርተፊኬት ያለው፣
-
መንግስታዊ እና መንግስታዊ ባልሆኑ
ድርጅቶች የሂሳብ ምርመራ በማካሄድ ልምድ
ያለውና ማስረጃ
ማቅረብ የሚችል፣
-
ቫት የተመዘገበ፣
ከዚህ በላይ
የተጠቀሰውን የሚያሟሉ
ተጫራቾች እ.ኤ.አ ከመጋቢት 1/2021 እስከ
መጋቢት 17/2021
ድረስ
ባሉት
የሥራ
ቀናት
የሚጫረቱበትን
ዋጋ
ማስገባት
የሚችሉ
ሲሆን
እ.
ኤ.
አ
መጋቢት
18/2021
ከጠዋቱ 4
፡00
ሰዓት
በድርጅቱ ጽ/ቤት አዳራሽ ተወዳዳሪዎች
ህጋዊ ወኪሎቻቸው
ባሉበት ጨረታው
ይከፈታል:: በዚሁ
መሰረት ዝርዝር
ሁኔታውን ከማዕከሉ
ጽ/ቤት
በመውሰድ መወዳደር
የምትችሉ መሆኑን
እናስታውቃለን::
አድራሻችን
በሲ/
ብ/
ክ/
መ
በሀዋሳ
ከተማ
አስተዳደር
ወደ
ሀዋሳ
ሪፈራል
ሆስፒታል
በሚወስደው
መንገድ
ከሀዋሳ
ፖሊ
ቴክኒክ
ኮሌጅ
በስተጀርባ
ስልክ፡-
046-220-8460
___________________________________________________________________________________
Category : Accounting and Auditing, Auditing Related
Posted Date : 2021-03-03 23:00:00
Deadline : 2021-03-26
(Bid Closed.)