አዲስ ዘመን
አርብ ጥቅምት
6 ቀን 2013 ዓ
. ም
ግልጽ
የጨረታ
ማስታወቂያ
የወላይታ ሶዶ
ዩኒቨርሲቲ በ2013
በጀት ዓመት
በግብርና ኮሌጅ
የሚገነባው የግሪን
ሀውስ ቤተሙከራ
ህንጻ ግንባታ
በግልጽ ጨረታ
አወዳድሮ ለማስገንባት
ይፈልጋል፡፡
የግመቁጥር NCB/WSU-02/13
በጨረታው ለመወዳደር
ተጫራቾች ማሟላት
የሚገባቸው
-
በዘርፉ የዘመኑ ግብር የተከፈለበት
ህጋዊ የንግድ
ፈቃድ ፣የምዝገባ
የምስክር ወረቀት፣ የቫት ተመዝጋቢስለመሆናቸው ማረጋገጫ፣ የግብር ከፋይ መለያ
ቁጥር /(TIN) ሠርተፍኬት፣ በጨረታው መሳተፍ የሚያስችልየድጋፍ
ደብዳቤ እና
ተጫራቾች በኤጀንሲው ድረ ገጽ ምዝገባ
ወረቀት ማቅረብ
ይኖርባቸዋል ::
-
ተጫራቾች የሥራ ተቋራጭነት ሥራ
እንዲሰራ በስራና ከተማ ልማት ሚ/ር የተሰጠውን
ደረጃ ከታች
በሠንጠረዥበተጠየቀው መሠረት ማቅረብ
ይኖርባቸዋል ::
-
መልካም የሥራ አፈጻጸም ደብዳቤ
ማቅረብ ይኖርባቸዋል
::
-
ተጫራች ድርጅቶች የጨረታ ሰነዱን
ማስታወቂያው በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ከወጣበት
ቀን ጀምሮ
እስከ 21ኛው ቀንድረስ ዘወትር በሥራ
ሰዓት ከዩኒቨርሲቲው
ግዥ ዳይሬክቶሬት
ቢሮ በመቅረብ
የማይመለስ
ብር 300.00 (
ሶስትመቶ
ብር)
ንግድ
ባንክ
አካውንት
ቁጥር 1000018182789
በዩኒቨርሲቲው
ስም
በመክፈል
መግዛት
ይችላሉ፡
፡
-
ማንኛውም ተጫራች የሥራ ሳይት
ማየት ካለበት
ከውድድሩ በፊት በራሱ ወጪ ማየት
ይችላል ::
- . ማንኛውም ተጫራች በጨረታው ለመካፈል
የጨረታ ማስከበሪያ
በባንክ የተረጋገጠ
CPO/ BANK GuARANTY ማስያዝ ይኖርበታል፡፡
-
የመጫረቻ ሰነዱን ለዚሁ ጨረታ
በተዘጋጀው የጨረታ ሳጥን ውስጥ የነጠላ
ዋጋና የጠቅላላ
ዋጋቸውን ድምርበሚነበብ ጽሑፍ በመሙላት በታሸገ
ኤንቨሎፕ የፋይናንሻልና የቴክኒካል ኦርጅናሉን እና
እያንዳንዳቸውንሁለት ኮፒዎችን ለየብቻ
በማሸግ በፖስታው
ላይ የተጫራቹን
ስምና አድራሻ
በመጻፍና የድርጅቱን ማህተምስማድረግ ማስታወቂያው በአዲስ
ዘመን ጋዜጣ
ከወጣበት ቀን ጀምሮ እስከ 21ኛው
ቀን 4፡00
ሰዓት ባለው
ጊዜውስጥ ግዥ ዳይሬክቶሬት ቢሮ ማስገባት
አለባቸው ::
-
ጨረታው ማስታወቂያው በአዲስ ዘመን
ጋዜጣ ከወጣበት
ቀን ጀምሮ
በ21
ኛው
ቀኝ
ከጠዋቱ 4
፡00
ሰዓት
ተዘግቶበዕለቱ 4
፡30
ሰዓት
ተጫራቾች
ወይም
ህጋዊ
ወኪሎቻቸው
በተገኙበት
በወላይታ
ሶዶ
ዩኒቨርሲቲ
ዋናው
ግቢይከፈታል፡፡
ምድብ
|
የግንባታው
ዓይነት
|
የሚጠይቀው
ደረጃ
|
የጨረታ
ማስከበሪያ
ብር
መጠን
|
ግንባታዎች
የሚከናወንበት
ቦታ
|
01
|
የግሪን ሀውስ ቤተ ሙከራ
ህንጻ ግንባታ
|
GC-5 and above
|
100,000
|
በዋናው ግቢ
|
9. ከተጠቀሰው ቀንና ሰዓት ዘግይቶ የሚቀርብ
ጨረታ ተቀባይነት
የለውም ::
10. የሥራው ዲዛይን ከጨረታው ሰነድ ጋር ተያይዞ የቀረበ
ስለሆነ ማየት
ይቻላል ፡፡
11 አሸናፊው ተጫራች ውል ከፈረመ በኋላ
ለተጫራቾች ለጨረታ
ማስከበሪያ ያስያዙት
ዋስትና ወዲያውኑይመለስላቸዋል
12. ዩኒቨርሲቲው የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን
ሙሉ በሙሉ
ወይም በከፊል
የመሰረዝ መብቱ
የተጠበቀነው ::
13. ለበለጠ መረጃ በስልክ ቁጥር፡- 046551-46-15 ወይም 0913531451/0911014555 ፋክስ
ቁጥር፡0465153113
ማሳሰቢያ :- የጨረታ ሠነዱን ከዚህ በታች
በተገለፀው አድራሻ
መግዛት ይችላሉ፡፡
1. በወላይታ ሶዶ ዩኒቨርሲቲ ዋና ካምፓስ
ግዥ ዳይሬክቶሬት
ቢሮ
2. አዲስ አበባ
ጉዳይ ማስፈፀሚያ
ቢሮ ስልክ
ቁጥር፡ - 0913790195 / 0912881430
የወላይታ
ሶዶ
ዩኒቨርሲቲ
___________________________________________________________________________________