አዲስ ዘመን
ሰኞ መስከረም
18 ቀን 2013 ዓ . ም
የሐራጅ
ሽያጭ
ማስታወቂያ
በፍ/ባለመብት ከሚላ
አህመድ እና
በፍ/ባለእዳ
ኢሳ ታደሰ
መካከል ስላለው
የፍርድ አፈጻጸም
ጉዳይ የፌዴራል
የመጀመሪያ ደረጃ
ፍ/ቤት
በመ/ቁጥር
184863 በ22/3/2012 ዓ.ም እና በመቁ
208330 በ12/5/2012 ዓ.ም በዋለው ችሎት
በሰጠው ትዕዛዝ
መሠረት በኮ/ቀ/ክ/ከተማ/ወ/6
ሮሆቦት የመኪና
ማቆሚያ የሚገኝ
ኮድ 2-07142 ኦሮ የሆነው ተሽከርካሪ የሐራጅ
ሽያጭ መነሻ
ዋጋ ብር
160,000 ሆኖ የትራንዛክሽን ታከስ ግዥ የሚከፍል
መሆኑ ታውቆ
ጥቅምት 23
ቀን 2013
ዓም
በሐራጅ
ይሸጣል።
የተጫራቾች
ምዝገባ
በ5
፡30
ሰዓት
ተጀምሮ
የቀረቡ
ተጫራቶች
ተመዝግበው
እንደተጠናቀቀ
ወዲያውኑ
ጨረታው
የሚካሄድ
ይሆ
ናል። የሐራጅ
ሽያጭ የሚካሄደው
በፌዴራል ፍርድ
ቤቶች የፍርድ
አፈጻጸም ዳይሬክቶሬት
የጨረታ አዳራሽ
ውስጥ ሲሆን፣
ንብረቱን ተጫርተው
ለመግዛት የሚፈልጉ
ተጫራቾች ከጨረታው
ቀደም ብሎ
ባሉት አራት
የሥራ ቀናቶች
ውስጥ ባለመብቱ
ለማስጎብኘት በሚመርጧቸው
ሶስት የስራ
ቀናት በፌ/ፍ/ቤቶች ፍርድ አፈፃፀም
ዳይሬክቶሬት ሐራጅ
ክፍል ድረስ
ከጠዋቱ በ3፡30 ብቻ በመገኘትና ባለመብቱ
በሚያቀርበው ትራንስፖርት
ንብረቱን ለመጐብኘት
የሚችሉ ሲሆን፤
እያንዳንዱ ተጫራች
በሚጫረትበት ወቅት
የንብረቱን ግምት
1/4
ኛውን
በባንክ
በተረጋገጠ CPO
ማስያዝ
ይኖርበታል። ከ1/4ኛ አስበልጦም
ሆነ አሳንሶ
የሚመጣ ተጫራች
በጨረታው አይካፈልም።
በጨረታው አሸናፊ
የሆነው ግለሰብ
አሸናፊ የሆነበትን
ገንዘብ በአጠቃላይ
ጨረታውን ከአሸነፈበት
ቀን ጀምሮ
በ15 ቀናት
ውስጥ ገቢ
ማድረግ አለበት።
በተጨማሪ ተጫራቾች
ካፒታል ጌይን
እና ታክስ
ስምን ይዛወርልኝ
የሚልን ጥያቄ፣
ሐራጁ ጉድቶኛል
የሚሉ ጥያቄዎችን
ዳይሬክቶሬት የማያስተናግድና
በችሎት የሚጠየቅ
መሆኑን እንገልፃለን።
የፌዳራል
ፍርድ
ቤቶች
የፍርድ
አፈጻጸም
ዳይሬክቶሬት
___________________________________________________________________________________ Category : Foreclosure., Vehicle Foreclosure, Sale., Vehicle and Spare Parts, Vehicle Sale Posted Date : 2020-09-29 06:19:34 Deadline : 2020-11-02
(Bid Closed.)
|
|
|
|
Copyright © 2011 - 2024 Habesha Tender
Telephone: +251-118-961881/ +251-911-891169 / +251-920-105191, P.O.Box: 122841
Office Address: Aberus Complex 4th floor, office No 405, Bole Road infront of Dembel City Center
Email: contact@habeshatender.com || Website: www.habeshatender.com
|
|