አዲስ ዘመን
ሐሙስ መስከረም
14 ቀን 2013 ዓ . ም
ለ2
ኛ
ጊዜ
የወጣ
የሽያጭ
ጨረታ
ማስታወቂያ
አማኑኤል የልማት
ድርጅት ተሽከርካሪዎችን
በጨረታ አወዳድሮ
መሸጥ ይፈልጋል።
በዚሁ መሠረት፡
ተቁ
|
የታርጋ
ቁጥር
|
የመኪናው
አይነት
|
የሻንሲ
ቁጥር
|
የሞተር
ቁጥር
|
የተመረተበት
ዘመን
|
መነሻ
ዋጋ
|
1
|
35-1283
|
ቶዮታ
|
H2J80-0012479
|
1HZ-0065274
|
1991
|
270,000.00
|
2
|
35-0267
|
ሆዮንዳይ
|
U059217KMXXPEIBPP
|
D4B5059879
|
1993
|
300,000.00
|
የሆኑ ተሽከርካሪዎች
ይህ የጨረታ
ማስታወቂያ በጋዜጣ
ከወጣበት ቀን
አንስቶ ባሉት
25 የሥራ ቀናት
ውስጥ ጕርድ ሾላ አትሌቲከስ
ፈዴሬሽን ጐን
በሚገኘው ቴን
ሲስተርስ ህንጻ
አማኑኤል የልማት
ድርጅት ቢሮ
3ኛ ፎቅ
በመቅረብ የጨረታ ሰነዱን 150.00 (
አንድ
መቶ
ሃምሣ
ብር) መግዛት
የምትችሉ መሆኑን
እያሳሰብን ተሸከርካሪዎችን
ለማየት በድርጅቱ
ቅጥር ግቢ
ውስጥ መመልከት
የምትችሉ መሆኑን
እንገልጻለን፡፡ ጨረታው
የሚዘጋው ማስታወቂያው ከወጣበት ቀን
ጀምሮ
በ25
ኛው
ቀን
በ9
፡00
ሰዓት
ሲሆን
የሚከፈተው
በነጋታው
ጠዋት
በ4
፡00
ሰዓት
በአማኑኤል
የልማት
ድርጅት
ቢሮ
ይሆናል፡፡
ድርጅቱ ጨረታውን
በከፊልም ሆነ
በሙሉ የመሰረዝ
መብቱ የተጠበቀ
ነው።
አማኑኤል
የልማት
ድርጅት
___________________________________________________________________________________
Category : Sale., Vehicle and Spare Parts, Vehicle Sale
Posted Date : 2020-09-25 04:04:36
Deadline : 2020-10-22
(Bid Closed.)