አዲስ ዘመን
ማክሰኞ ጳጉሜ
3 ቀን 2012 ዓ
. ም
የሀራጅ
ማስታወቂያ
ሕብረት
ባንክ
አ.
ማ.
በቅርንጫፎ
በኩል
ስለጠው
ብድር
በመያዣነት
የያዛቸውን
ከዚህ
በታች
የተመስከቱትን
ንብረቶች
በአዋጅ
ቁጥር 97/90
እና
216/92
በተሰጠው
ስልጣን
መሰረት
በግልጽ
ሐራጅ
ጨረታ)
አወዳድሮ
ይሸጣል።
የቅርንጫፍ ስም
|
የተበዳሪ ስም
|
የአስያዥ ስም
|
ቤቶች የሚገኙበት አድራሻና የቦታው
ስፋት
|
የይዞታ ማረጋገጫ
ምስክር ወረቀት ቁጥር
|
የሐራጅ መነሻ
ዋጋ በብር
|
ሐራጁ የሚካሄድበት
ቀንና ሰዓት
|
ሐራጁ የወጣበት
ጊዜ
|
ቤቴል
|
ወ/ሪት ሰናይት
ብርሀነ ሀይሉ
|
ወ/ሪት ሰናይት
ብርሀነ ሀይሉ
|
ለገጣፎ ለገዳዲ ከተማ ቀበሌ
01 የሚገኝ፣ የቦታው ስፋት 140 ሜ. ሆኖ፤
ለመኖሪያ አገልግሎት
የሚውልበግንባታ ላይ ያለ G+1 ቤት
|
L/X/L/D/ 1336/00
|
1,591,114.00
|
ጥቅምት 13 ቀን 2013 ዓ.ም
ከጠዋቱ 4፡00
እስከ
6፡00 ሰዓት
|
ለመጀመሪያ ጊዜ
|
ኮልፌ
|
ኤልዳና በኃይሉ
ከበደ እና
አብዮት
ዘነበ ደሴ
|
ኤልዳና በኃይሉ
ከበደ
|
በኦሮሚያ ክልል መናገሻ ከተማ
ኮሎቦ ቀበሌ
በኢትዮጵያ ንግድ
ባንክ ፊትለፊት
ከዋናው መንገድ 150
ሜትር ወደ
ውስጥ ገባ
ብሎ የሚገኝና
የቤት ቁጥርአዲስ
የሆነ ጠቅላላ
የቦታው ስፋት
200 ሜ.ካሬ
የሆነ
ለመኖሪያ አገልግሎት
የሚውል ቤት
|
BMK1237 /2010
|
1,336,186.00
|
ጥቅምት 17 ቀን 2013 ዓ.ም
ከጠዋቱ 4፡00
እስከ
6፡00 ሰዓት
|
ለሁለተኛ ጊዜ
|
ጣና
|
ብስራት ሃ/የተ/የግ
ማህበር
|
አቶ ይሄይስ አበበ ወ/ማርያም
|
በሰበታ ከተማ ቀበሌ 04 የሚገኝ፣
የቦታው ስፋት
3000 ሜትር ካሬ ሆኖ፤ ለንግድ አገልግሎት
የሚውል
በግንባታ ላይ
ያለ B+G+6 ሕንጻ
|
L/1662/2001
|
43,288,001
|
ጥቅምት 19 ቀን 2013 ዓ.ም
ከጠዋቱ 4፡00
እስከ
6፡00 ሰዓት
|
ለመጀመሪያ ጊዜ
|
የሐራጅ ደንቦች
- ተጫራቾች የሐራጁን መነሻ ዋጋ
አንድ
አራተኛ
በባንክ
ክፍያ
ማዘዣ (ሲ.ፒ.ስ)
ብቻ በማስያዝ
መጫረት ይችላሉ።
-
አሸናፊ የሆነው ተጫራች ያሸነፈበትን
ቀሪ ገንዘብ
በአስራ አምስት
(15) ቀናት ውስጥ አጠቃልሉ ካልከፈለ ያስያዘው
ገንዘብ ለባንኩ
ገቢ ሆኖ
ሐራጁ ይሰረዛል።
በተጨማሪም ንብረቱ ድጋሚ ለሀራጅ ሲቀርብ
ለሚታየው የዋጋ ልዩነት ይጠየቃል።
-
በሐራጅ ላይ መገኘት የሚችሉት
ተጫራቾች፣ ተበዳሪዎች እና አስያች ብቻ
ናቸው።
-
የሐራጅ ሽያጩ የሚካሄደው የመያዣው
ንብረት በሚገኝበት
ቦታ ላይ
ነው።
-
የተጫራቾች ምዝገባ ከሐራጁ መዝጊያ
ሰዓት ሰላሳ
ደቂቃ በፊት
ይጠናቀቃል። በሐራጁ ሰላሳ (30) ደቂቃዎች የተጫራች
ምዝገባ አይካሄድም።
-
ለሐራጅ የቀረበውን ንብረት ለመጎብኘት
የሚፈልጉ ከሕብረት ባንክ ሕግ አገልግሎት
መምሪያ ጋር
አስቀድሞ ቀጠሮ በመያዝ ከጨረታው ቀን
ሶስት ቀናት
አስቀድሞ መጎብኘት ይችላሉ።
-
የተጨማሪ እሴት ታክስ እና
ሌሎች ገዥ
እንዲከፍላቸው በህግ የተወሰኑ የታክስና ግብር
የስም ማዛወሪያ
ጭምር (የጨረታው
አሸናፊ) ዥው ይከፍላል።
-
ባንኩ ጨረታውን በሙሉም ሆነ
በከፊል የመሰረዝ
መብቱ የተጠበቀ
ነው።
-
ለተጨማሪ መረጃ በስልክ ቁጥር፡-
011 349 23 79/25 90/20 77 ቤተል ቅርንጫፍ፤ 011 280 04 53/06 27/04 26 ኮልፌ ቅርንጫፍ፣278
90 41-46 /654 50 30/859 19 21/43/44 ጣና
ቅርንጫፍ ወይም 011 47003-15/69/47 ሕግ
አገልግሎት መምሪያ ደውለው መጠየቅ ይችላሉ።
ሕብረት
ባንክ
___________________________________________________________________________________ Category : Foreclosure., House and Building Foreclosure, Sale. Posted Date : 2020-09-09 23:53:45 Deadline : 2020-10-29
(Bid Closed.)
|
|
|
|
Copyright © 2011 - 2024 Habesha Tender
Telephone: +251-118-961881/ +251-911-891169 / +251-920-105191, P.O.Box: 122841
Office Address: Aberus Complex 4th floor, office No 405, Bole Road infront of Dembel City Center
Email: contact@habeshatender.com || Website: www.habeshatender.com
|
|