አዲስ ዘመን
ሰኞ ጳጉሜ
2 ቀን 2012 ዓ
. ም
የሐራጅ
ሽያጭ
ማስታወቂያ
የፍ
/
ባለመብት
አቶ
ፋሲል
አሠፋ
እና
በፍ
/
ባለዕዳ
ነብዮ
ሀዲስ
ኮንስትራክሽን
ማሽን
ኪራይ
ድርጅት
መካከል
ስላለው
የፍርድ
አፈጻጸም
ጉዳይ
የፌደራል
የመጀመሪያ
ደረጃ
ፍ
/
ቤት
በመ
/
ቁጥር
56382
በ
2/11/2010
ዓ
.
ም
በዋለው
ችሎት
በሰጠው
ትዕዛዝ
መሠረት
በንፋስ
ስልክ
ላፍቶ
ክ
/
ከተማ
ወረዳ
08
ቤ
/
ቁ
1721
በሆነ
ቤት
ውስጥ
የሚገኝ
የሠ
/
ቁ
3-49921
አ
.
አ
የሆነ
መኪና
የሐራጅ
ሽያጭ
መነሻ
ዋጋ
ብር
60,000 (
ስልሳ
ሺ
ብር
)
ሆኖ
የትራንዛክሽን
ታክስ
ገዥ
የሚከፍል
መሆኑ
ታውቆ
ጥቅምት
10
ቀን
2013
ዓ
.
ም
በሐራጅ
ይሸጣል፡፡
የተጫራቶች
ምዝገባ
በ
4
፡
30
ሰዓት
ተጀምሮ
የቀረቡ
ተጫራቾች
ተመዝግበው
እንደተጠናቀቀ
ወዲያውኑ
ጨረታው
የሚካሄድ
ይሆናል፡፡
የሐራጅ
ሽያጭ
የሚካሄደው
በፌደራል
ፍርድ
ቤቶች
የፍርድ
አፈጻጸም
ዳይሬክቶሬት
የጨረታ
አዳራሽ
ውስጥ
ሲሆን፣
ንብረቱን
ተጫርተው
ለመግዛት
የሚፈልጉ
ተጫራቾች
ከጨረታው
ቀደም
ብሎ
ባሉት
አራት
የሥራ
ቀናቶች
ውስጥ
ባለመብቱ
ለማስጎብኘት
በሚመርጧቸው
ሶስት
የስራ
ቀናት
በፌ
/
ፍ
/
ቤቶች
ፍርድ
አፈፃፀም
ዳይሬክቶሬት
ሐራጅ
ክፍል
ድረስ
ከጠዋቱ
በ
3
፡
30
ብቻ
በመገኘትና
ባለመብቱ
በሚያቀርበው
ትራንስፖርት
ንብረቱን
ለመጐብኘት
የሚችሉ
ሲሆን
፤እያንዳንዱ
ተጫራች
በሚጫረትበት
ወቅት
የንብረቱን
ግምት
1/4
ኛውን
በባንክ
በተረጋገጠ
CPO
ማስያዝ
ይኖርበታል፡፡
ከ
1/4
ኛ
አስበልጦም
ሆነ
አሳንሶ
የሚመጣ
ተጫራች
በጨረታው
አይካፈልም፡፡
በጨረታው
አሸናፊ
የሆነው
ግለሰብ
አሸናፊ
የሆነበትን
ገንዘብ
በአጠቃላይ
ጨረታውን
ከአሸነፈበት
ቀን
ጀምሮ
በ
15
ቀናት
ውስጥ
ገቢ
ማድረግ
አለበት፡፡
በተጨማሪ
ተጫራቶች
ካፒታል
ጌይን
እና
ታክስ
ስምን
ይዛወርልኝ
የሚልን
ጥያቄ፣
ሐራጁ
ጉድቶኛል
የሚሉ
ጥያቄዎችን
ዳይሬክቶሬት
የማያስተናግድና
በችሎት
የሚጠየቅ
መሆኑን
እንገልፃለን፡፡
የኢ
.
ፌ
.
ዴ
.
ሪ
ጠቅላይ
ፍ
/
ቤት
የፌዴራል
ፍ
/
ቤቶች
የፍርድ
አፈፃፀም
ዳይሬክቶሬት
___________________________________________________________________________________