አዲስ ዘመን
አርብ ነሀሴ
29 ቀን 2012 ዓ . ም
የሐራጅ
ሽያጭ
ማስታወቂያ
የፍ/ባለመብት
አቶ ጥላሁን
ደመቀ እና
በፍ/ባለዕዳ
እነ ወ/ሮ ሎርናአን
ደቪዳሶን መካከል
ስላለው የፍርድ
አፈጻጸም ጉዳይ
የፌደራል የመጀመሪያ
ደረጃ ፍ/ቤት በመ/ቁጥር 101668 በ11/11/2011
ዓ.ም
በዋለው ችሎት
በሰጠው ትዕዛዝ
መሠረት በኮ/ቀ/ክ/ከተማ ወ/06
ሮሆቦት የመኪና
ማቆሚያ የሚገኝ
የሠ/ቁ
-2-A21863 አ.አ የሆነው መኪና የሐራጅ
ሽያጭ መነሻ
ዋጋ ብር
300,000 (ሶስት መቶ ሺ ብር ) ሆኖ
የትራንዛክሽን ታክስ
ገዥ የሚከፍል
መሆኑ ታውቆ
ለጥቅምት
7
ቀን
2013
ዓ
.
ም
በሐራጅ
ይሸጣል፡፡
የተጫራቾች
ምዝገባ
በ
5
፡
00
ሰዓት
ተጀምሮ የቀረቡ
ተጫራቾች ተመዝግበው
እንደተጠናቀቀ ወዲያውኑ
ጨረታው የሚካሄድ
ይሆናል፡፡
የሐራጅ ሽያጭ
የሚካሄደው በፌደራል
ፍርድ ቤቶች
የፍርድ አፈጻጸም
ዳይሬክቶሬት የጨረታ
አዳራሽ ውስጥ
ሲሆን፣ ንብረቱን
ተጫርተው ለመግዛት
የሚፈልጉ ተጫራቾች
ከጨረታው ቀደም
ብሎ ባሉት
አራት የሥራ
ቀናቶች ውስጥ
ባለመብቱ ለማስጎብኘት
በሚመርጧቸው ሶስት
የስራ ቀናት
በፌ/ፍ/ቤቶች ፍርድ
ፈፃፀም ዳይሬክቶሬት
ሐራጅ ክፍል
ድረስ ከጠዋቱ
በ3፡30
ሰዓት ብቻ
በመገኘትና ባለመብቱ
በሚያቀርበው ትራንስፖርት
ንብረቱን ለመጐብኘት
የሚችሉ ሲሆን፤
እያንዳንዱ ተጫራች
በሚጫረትበት ወቅት
የንብረቱን
ግምት
1/4
ኛውን
በባንክ
በተረጋገጠ
CPO
ማስያዝ
ይኖርበታል፡፡
ከ1/4ኛ አስበልጦም ሆነ
አሳንሶ የሚመጣ
ተጫራች በጨረታው
አይካፈልም፡፡ በጨረታው
አሸናፊ የሆነው
ግለሰብ አሸናፊ
የሆነበትን ገንዘብ
በአጠቃላይ ጨረታውን
ከአሸነፈበት ቀን
ጀምሮ በ15
ቀናት ውስጥ
ገቢ ማድረግ
አለበት፡፡
በተጨማሪ ተጫራቾች
ካፒታል ጌይን
እና ታክስ
ስምን ይዛወርልኝ
የሚልን ጥያቄ፣
ሐራጁ ጉድቶኛል
የሚሉ ጥያቄዎችን
ዳይሬክቶሬቱ የማያስተናግድና
በችሎት የሚጠየቅ
መሆኑን እንገልፃለን፡፡
የኢ.
ፌ.
ዴ.
ሪ
ጠቅላይ
ፍ/
ቤት
የፌዴራል
ፍ/
ቤቶች
የፍርድ
አፈፃፀም
ዳይሬክቶሬት
___________________________________________________________________________________